La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:30 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኤ​ሴ​ም​ናም ተጕ​ዘው በመ​ሱ​ሩት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከሐሽሞና ተነሥተው በምሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሐሽሞናም ተጉዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሐሽሞና ተነሥተው በመጓዝ በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከሐሽሞናም ተጕዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:30
5 Referencias Cruzadas  

ሙሴም የአ​ሮ​ንን ልብስ አወጣ፤ ልጁ​ንም አል​ዓ​ዛ​ርን አለ​በ​ሰው፤ አሮ​ንም በዚያ በተ​ራ​ራው ራስ ላይ ሞተ፤ ሙሴና አል​ዓ​ዛ​ርም ከተ​ራ​ራው ራስ ላይ ወረዱ።


ከሚ​ት​ቃም ተጕ​ዘው በኤ​ሴ​ምና ሰፈሩ።


ከመ​ሱ​ሩ​ትም ተጕ​ዘው በብ​ን​ያ​ቅን ሰፈሩ።


ወን​ድ​ምህ አሮን በሖር ተራራ እንደ ሞተ፥ ወደ ወገ​ኖ​ቹም እንደ ተጨ​መረ፥ በወ​ጣ​ህ​በት ተራራ ሙት፤ ወደ ወገ​ኖ​ች​ህም ተጨ​መር፤