ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከዚያም ተጕዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከዚያም ተጉዘው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከዚያም አልፈው በዘሬድ ሸለቆ ሰፈሩ።
ከኦቦትም ተጕዘው በሞዓብ ፊት ለፊት ባለችው ምድረ በዳ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል በጌልጋይ ሰፈሩ።
ከጋይም ተጕዘው በዲቦንጋድ ሰፈሩ።
ደግሞም አለ፦ ተነሥታችሁ ሂዱ፤ የአርኖንንም ሸለቆ ተሻገሩ፤ እነሆ፥ አሞሬዎናዊውን የሐሴቦንን ንጉሥ ሴዎንን፥ ምድሩንም በእጅህ አሳልፌ ሰጥቼሃለሁ፤ እርስዋን ግዛት፤ ውረሳት፥ ከእርሱም ጋር ተዋጋ።