La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 2:3 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሰዎችም አንድ ሽባ በአራት ሰዎች አሸክመው ወደ እርሱ አመጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

አራት ሰዎችም አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው አመጡለት።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በዚያን ጊዜ አራት ሰዎች አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው ወደ እርሱ መጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

Ver Capítulo



ማርቆስ 2:3
3 Referencias Cruzadas  

ዝናውም ወደ ሶርያ ሁሉ ወጣ፤ በልዩ ልዩ ደዌና ሥቃይም ተይዘው የታመሙትን ሁሉ አጋንንትም ያደሩባቸውን በጨረቃም የሚነሣባቸውን ሽባዎችንም ወደ እርሱ አመጡ፤ ፈወሳቸውም።