Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማርቆስ 2:3 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

3 በዚያን ጊዜ አራት ሰዎች አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው ወደ እርሱ መጡ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

3 ሰዎችም አንድ ሽባ በአራት ሰዎች አሸክመው ወደ እርሱ አመጡ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

3 አራት ሰዎችም አንድ ሽባ ሰው ተሸክመው አመጡለት።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

3 አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

3 አራት ሰዎችም የተሸከሙትን ሽባ አመጡለት።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 2:3
3 Referencias Cruzadas  

ዝናው በሶርያ አገር ሁሉ ስለ ተሰማ፥ ሰዎች በልዩ ልዩ በሽታና ደዌ የሚሠቃዩትን፥ ርኩሳን መናፍስት ያደሩባቸውን፥ የሚጥል በሽታ ያለባቸውንና ሽባዎችንም ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤ እርሱም ፈወሳቸው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos