La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማርቆስ 15:13 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እነርሱም ዳግመኛ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነርሱም እንደ ገና፣ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነርሱም እንደገና፥ “ስቀለው” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ እንደገና ጮኹ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እነርሱም ዳግመኛ፦ ስቀለው እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo



ማርቆስ 15:13
4 Referencias Cruzadas  

ጲላጦስም ዳግመኛ መልሶ “እንግዲህ የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን ላደርገው ትወዳላችሁ?” አላቸው።


ጲላጦስም “ምን ነው? ያደረገው ክፋት ምንድር ነው?” አላቸው። እነርሱ ግን “ስቀለው!” እያሉ ጩኸት አበዙ።


እነ​ርሱ ግን፥ “ስቀ​ለው! ስቀ​ለው!” እያሉ ይጮሁ ነበር።


ለሞ​ትም የሚ​ያ​በቃ ምንም በደል ባላ​ገ​ኙ​በት ጊዜ እን​ዲ​ገ​ድ​ለው ጲላ​ጦ​ስን ለመ​ኑት።