Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ማርቆስ 15:13 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

13 እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ እንደገና ጮኹ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

13 እነርሱም እንደ ገና፣ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

13 እነርሱም እንደገና፥ “ስቀለው” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

13 እነርሱም ዳግመኛ “ስቀለው!” እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

13 እነርሱም ዳግመኛ፦ ስቀለው እያሉ ጮኹ።

Ver Capítulo Copiar




ማርቆስ 15:13
4 Referencias Cruzadas  

ጲላጦስም፦ “ታዲያ፥ ይህን የአይሁድ ንጉሥ የምትሉትን ምን ላድርገው?” ሲል ሰዎቹን እንደገና ጠየቀ።


ጲላጦስም “ለምን? ያደረገው በደል ምንድን ነው?” አላቸው። እነርሱም “ስቀለው!” እያሉ አብዝተው ጮኹ።


ሕዝቡ ግን “ስቀለው! ስቀለው!” እያለ ጮኸ።


ምንም እንኳ ለሞት የሚያበቃ ምክንያት ባያገኙበት እርሱን እንዲገድልላቸው ጲላጦስን ለመኑት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos