La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ኢያሱ 15:42 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሌምና፥ ኤተቅ፥ አኖክ፥

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልብና፣ ዔቴር፣ ዓሻን

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብና፥ ዔቴር፥ ዓሻን፥

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከነዚህም ሁሉ ጋር ሊብና፥ ዔቴር፥ ዐሻን፥

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልብና፥ ዔቴር፥ ዓሻን፥ ይፍታሕ፥ አሽና፥

Ver Capítulo



ኢያሱ 15:42
8 Referencias Cruzadas  

ኤዶ​ም​ያስ ግን ለይ​ሁዳ እን​ዳ​ይ​ገ​ብር እስከ ዛሬ ድረስ በይ​ሁዳ ላይ ሸፈተ። በዚ​ያም ዘመን ደግሞ የሎ​ምና ሰዎች ሸፈቱ።


ኢያ​ሱም፥ ከእ​ር​ሱም ጋር እስ​ራ​ኤል ሁሉ ከመ​ቄዳ ወደ ልብና አለፉ፤ ልብ​ና​ንም ወጉ።


የል​ብና ንጉሥ፥ የዓ​ዶ​ላም ንጉሥ፥


ጌዶር፥ በጋ​ድ​ያል፥ ኖማን፥ መቄ​ዶም፥ ዐሥራ ስድ​ስት ከተ​ሞ​ችና መን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው።


ኢድና ናሲ​ብም፤


ሬሞን፥ ቴልካ፥ ኢያ​ቴር፥ አሳ​ንም፥ አራት ከተ​ሞ​ችና መን​ደ​ሮ​ቻ​ቸው፤


ለካ​ህ​ኑም ለአ​ሮን ልጆች እነ​ዚ​ህን ሰጡ፤ ለነ​ፍሰ ገዳይ መማ​ፀኛ ከተማ የሆ​ነ​ች​ውን ኬብ​ሮ​ን​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፤ ሌም​ና​ንና መሰ​ማ​ር​ያ​ዋን፥


በኢ​ያ​ሬ​ሞት በቤ​ር​ሳ​ቤህ ለነ​በሩ፥ በኖ​ባማ ለነ​በሩ፥