እግዚአብሔርም ደግሞ ተናገረኝ፤ እንዲህም አለኝ፦
እግዚአብሔርም እንደ ገና እንዲህ ሲል ተናገረኝ፤
ጌታም እንደገና እንዲህ ሲል ተናገረኝ፤
እግዚአብሔር ዳግመኛ ተናገረኝ፤ እንዲህም አለኝ፤
እግዚአብሔርም ደግሞ ተናገረኝ እንዲህም አለኝ፦
እግዚአብሔርም ደግሞ አካዝን እንዲህ ብሎ ተናገረው፦
ሕፃኑ አባቱንና እናቱን መጥራት ሳያውቅ የደማስቆን ሀብትና የሰማርያን ምርኮ በአሦር ንጉሥ ፊት ይወስዳልና።”
“እኒህ ሕዝብ በቀስታ በሚሄደው በሰሊሆም ውኃ ቍርጥ ምክርን መከሩ፤ ረአሶንንና የሮሜልዩን ልጅ ያነግሡላቸው ዘንድ ይወዳሉና።