La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘዳግም 5:28 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

“በተ​ና​ገ​ራ​ች​ሁ​ኝም ጊዜ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የእ​ና​ን​ተን ቃል ድምፅ ሰማ፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለኝ፦ ይህ ሕዝብ የተ​ና​ገ​ሩ​ህን ቃል ድምፅ ሰም​ቼ​አ​ለሁ፤ የተ​ና​ገ​ሩህ ሁሉ ትክ​ክል ነው።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ይህን ስትነግሩኝ እግዚአብሔር ሰማ፤ እግዚአብሔርም አለኝ፤ “ይህ ሕዝብ ምን እንዳለህ ሰምቻለሁ፤ ያሉትም ሁሉ መልካም ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

“በተናገራችሁኝም ጊዜ ጌታ የእናንተን ቃል ጽምፅ ሰማ፤ ጌታም አለኝ፦ ‘የዚህን ሕዝብ ነገር፥ የተናገሩህን ቃል ድምፅ ሰምቼአለሁ፤ የተናገሩህ ሁሉ መልካም ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“እግዚአብሔርም፥ ይህን ስትሉኝ በሰማ ጊዜ እንዲህ አለኝ፤ ‘እነዚህ ሰዎች ለአንተ የተናገሩትን ሁሉ ሰምቻለሁ፤ አባባላቸውም ትክክል ነው፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

በተናገራችሁኝም ጊዜ እግዚአብሔር የእናንተን ቃል ጽምፅ ሰማ፤ እግዚአብሔርም አለኝ፦ ይህ ሕዝብ የተናገሩህን ቃል ድምፅ ሰምቼአለሁ፤ የተናገሩህ ሁሉ መልካም ነገር ነው።

Ver Capítulo



ዘዳግም 5:28
4 Referencias Cruzadas  

“የሰ​ለ​ጰ​ዓድ ልጆች እው​ነት ተና​ግ​ረ​ዋል፤ በአ​ባ​ታ​ቸው ወን​ድ​ሞች መካ​ከል የር​ስት ድርሻ ስጣ​ቸው፤ የአ​ባ​ታ​ቸ​ውን ርስት ለእ​ነ​ርሱ ስጥ።


ሙሴም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ልጆች እንደ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቃል እን​ዲህ ብሎ አዘ​ዛ​ቸው፥ “የዮ​ሴፍ ልጆች ነገድ በእ​ው​ነት ተና​ገሩ።


እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም አለኝ፦ ለአ​ንተ የተ​ና​ገ​ሩት ሁሉ ልክ ነው።


አንተ ቅረብ፤ አም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ለ​ውን ሁሉ ስማ፤ እም​ላ​ካ​ችን እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም ለአ​ንተ የሚ​ና​ገ​ረ​ውን ሁሉ ለእኛ ንገ​ረን፤ እኛም ሰም​ተን እና​ደ​ር​ገ​ዋ​ለን።