La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ተሰሎንቄ 2:20 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

በርግጥ እናንተ ክብራችንም ደስታችንም ናችሁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

በእርግጥ ክብራችንና ደስታችን እናንተ ናችሁ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

እናንተ ክብራችን ደስታችንም ናችሁና።

Ver Capítulo



1 ተሰሎንቄ 2:20
4 Referencias Cruzadas  

የሽማግሌዎች አክሊል የልጅ ልጆች ናቸው፤ የልጆችም ክብር አባቶቻቸው ናቸው።


ወንድ በሚ​ጸ​ል​ይ​በት ጊዜ ሊከ​ና​ነብ አይ​ገ​ባ​ውም፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አር​አ​ያ​ውና አም​ሳሉ ነውና፤ ሴትም ለባ​ልዋ ክብር ናት።


እኛ መመ​ኪ​ያ​ችሁ እን​ደ​ሆን፥ እን​ዲሁ እና​ን​ተም በጌ​ታ​ችን በኢ​የ​ሱስ ክር​ስ​ቶስ ቀን መመ​ኪ​ያ​ችን እን​ድ​ት​ሆኑ በከ​ፊል እን​ዳ​ወ​ቃ​ችሁ ተስፋ እና​ደ​ር​ጋ​ለን።


ስለዚህ ወደ ፊት እንታገሥ ዘንድ ባልተቻለን ጊዜ፥ በአቴና ብቻችንን ልንቀር በጎ ፈቃዳችን ሆነ።