La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




1 ዜና መዋዕል 15:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከጌ​ድ​ሶን ልጆች፤ አለ​ቃው ኢዮ​ሔት፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም መቶ ሠላሳ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከጌርሶን ዘሮች፣ አለቃውን ኢዩኤልንና አንድ መቶ ሠላሳ የሥጋ ዘመዶቹን፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከጌድሶን ልጆች፤ ከመቶ ሠላሳ ወንድሞቹ ጋር አለቃው ኢዮኤል ነበር፤

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከጌርሾን ጐሣ፥ ኢዮኤል መቶ ሠላሳ ለሚሆኑት የጐሣ አባሎች ተጠሪ ሆኖ መጣ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከጌድሶን ልጆች አለቃው ኢዮኤል፥ ወንድሞቹም መቶ ሠላሳ፤

Ver Capítulo



1 ዜና መዋዕል 15:7
4 Referencias Cruzadas  

ዳዊ​ትም ካህ​ና​ቱን ሳዶ​ቅ​ንና አብ​ያ​ታ​ርን፥ ሌዋ​ው​ያ​ን​ንም፥ ኡር​ኤ​ልን፥ ዓሣ​ያን፥ ኢዮ​ኤ​ልን፥ ሰማ​ያን፥ ኤሊ​ኤ​ልን፥ አሚ​ና​ዳ​ብ​ንም ጠርቶ፦


ከሜ​ራሪ ልጆ​ችም፤ አለ​ቃው ዓሣያ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ሁለት መቶ ኀምሳ፤


ከኤ​ል​ሳ​ፋን ልጆች፤ አለ​ቃው ሰማያ፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም ሁለት መቶ፤


የለ​አ​ዳን ልጆች አለ​ቃው አድ​ሔ​ኤል፥ ዜቶም፥ ዮሔል ሦስት ነበሩ።