Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 23:8 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

8 የለ​አ​ዳን ልጆች አለ​ቃው አድ​ሔ​ኤል፥ ዜቶም፥ ዮሔል ሦስት ነበሩ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

8 የለአዳን ወንዶች ልጆች፤ የመጀመሪያው ይሒኤል፣ ዜቶም፣ ኢዩኤል፤ በአጠቃላይ ሦስት ናቸው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

8 የለአዳን ልጆች አለቃው ይሒኤል፥ ዜቶም፥ ኢዮኤል ሦስት ነበሩ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

8 ላዕዳንም ይሒኤል፥ ዜታምና ኢዮኤል ተብለው የሚጠሩ ሦስት ወንዶች ልጆች ነበሩት፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

8 የለአዳን ልጆች አለቃው ይሒኤል፥ ዜቶም፥ ኢዮኤል ሦስት ነበሩ።

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 23:8
10 Referencias Cruzadas  

ዳዊ​ትም ካህ​ና​ቱን ሳዶ​ቅ​ንና አብ​ያ​ታ​ርን፥ ሌዋ​ው​ያ​ን​ንም፥ ኡር​ኤ​ልን፥ ዓሣ​ያን፥ ኢዮ​ኤ​ልን፥ ሰማ​ያን፥ ኤሊ​ኤ​ልን፥ አሚ​ና​ዳ​ብ​ንም ጠርቶ፦


ከጌ​ድ​ሶን ልጆች፤ አለ​ቃው ኢዮ​ሔት፥ ወን​ድ​ሞ​ቹም መቶ ሠላሳ፤


ከጌ​ድ​ሶ​ና​ው​ያን ለአ​ዳ​ንና ሰሜኢ ነበሩ።


የሰ​ሜኢ ልጆች ሰሎ​ሚት፥ ሐዝ​ኤል፥ ሐራን ሦስት ነበሩ። እነ​ዚህ የለ​ያአ​ዳን አባ​ቶች ቤቶች አለ​ቆች ነበሩ።


የለ​አ​ዳን ልጆች፤ ለለ​አ​ዳን የሆኑ የጌ​ድ​ሶ​ና​ው​ያን ልጆች፥ ለጌ​ድ​ሶ​ና​ዊው ለለ​አ​ዳን የሆኑ፥ የአ​ባ​ቶች ቤቶች አለ​ቆች ይሔ​ኤሊ፤


የከ​በረ ዕን​ቍም ያላ​ቸው ሰዎች ሁሉ ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቤት ለሆ​ነው ቤተ መዛ​ግ​ብት በጌ​ድ​ሶ​ና​ዊው በኢ​ዩ​ኤል እጅ ሰጡ።


ልጁ ለአ​ዳን፥ ልጁ ዓሜ​ሁድ፥ ልጁ ኤሌ​ሳማ፤


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos