ዘኍል 33:32 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከብኔያዕቃን ተነሥተው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ። መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከብኔያዕቃንም ተጉዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ። አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከቤኔያዕቃን ተነሥተው በመጓዝ በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ። የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከብንያቅንም ተጕዘው በገድገድ ተራራ ሰፈሩ። መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከብኔያዕቃንም ተጕዘው በሖርሃጊድጋድ ሰፈሩ። |
እስራኤላውያን ከብኤሮት ብኔያዕቃን፣ (ከያዕቃን ልጆች የውሃ ጕድጓዶች) ተነሥተው ወደ ሞሴራ ተጓዙ፤ አሮንም በዚያ ቦታ ሞቶ ተቀበረ፤ ልጁ አልዓዛር በርሱ ምትክ ካህን ሆነ።