La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:30 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከሐሽሞና ተነሥተው በምሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከሐሽሞናም ተጉዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከሐሽሞና ተነሥተው በመጓዝ በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኤ​ሴ​ም​ናም ተጕ​ዘው በመ​ሱ​ሩት ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከሐሽሞናም ተጕዘው በሞሴሮት ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:30
5 Referencias Cruzadas  

ሙሴም የአሮንን ልብስ አውልቆ ልጁን አልዓዛርን አለበሰው፤ አሮንም እዚያው ተራራው ጫፍ ላይ ሞተ። ከዚያም ሙሴና አልዓዛር ከተራራው ወረዱ፤


ከሚትቃ ተነሥተው በሐሽሞና ሰፈሩ።


ከምሴሮት ተነሥተው በብኔያዕቃን ሰፈሩ።


ወንድምህ አሮን በሖር ተራራ ላይ እንደ ሞተና ወደ ወገኖቹ እንደ ተሰበሰበ ሁሉ፣ አንተም በወጣህበት በዚያ ተራራ ላይ ሙት፤ ወደ ወገኖችህም ተሰብሰብ።