La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 2:6 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ቈራርሰህ ዘይት አፍስስበት፤ ይህ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቈራርሰህም ዘይት ታፈስበታለህ፤ የእህል ቁርባን ነው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ኅብስቱንም ቈራርሰህ በእርሱ ላይ የወይራ ዘይት ታፈስበትና የእህል መባ አድርገህ ታቀርበዋለህ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቈር​ሰ​ህም ዘይት ታፈ​ስ​ስ​በ​ታ​ለህ፤ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር መሥ​ዋ​ዕት ነው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ቈርሰህም ዘይት ታፈስስበታለህ፤ የእህል ቍርባን ነው።

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 2:6
6 Referencias Cruzadas  

እርሱም የሚቃጠለውን መሥዋዕት ቈዳ ይግፈፍ፤ ብልቱንም ያውጣው።


የእህል ቍርባንህ በምጣድ የሚጋገር ከሆነ፣ እርሾ ሳይገባበት በዘይት የተለወሰ የላመ ዱቄት ቂጣ ይሁን።


የእህል ቍርባንህ በመጥበሻ የሚበስል ከሆነ፣ ከላመ ዱቄትና ከዘይት ይዘጋጅ።