ደና፣ ዳቤር የምትባለው ቂርያትስና
ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥
ዳና፥ ቂርያትሴፌር ወይም ደቢር፥
ሬና፥ የመጽሐፍ ሀገር የሆነች ዳቤር፤
ሶኮ፥ ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥
ከዚያም በዳቤር ሕዝብ ላይ ዘመተ፤ ዳቤር ቀድሞ ቂርያትሤፍር ትባል ነበር።
በኰረብታማዋም አገር የሚገኙ ከተሞች ደግሞ እነዚህ ናቸው፤ ሳምር፣ የቲር፣ ሶኮ
ዓናብ፣ ኤሽትሞዓ፣ ዓኒም፣
ሖሎንን፣ ዳቤርን፣
ከዚያም ቀደም ሲል ቂርያትሤፍር ተብላ በምትጠራው በዳቤር በሚኖሩት ሰዎች ላይ ዘመቱ።