La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 44:26 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።

Ver Capítulo



መዝሙር 44:26
5 Referencias Cruzadas  

ተሸንፌ ትቢያ ላይ ወድቄአለሁ፤ በሰጠኸኝ የተስፋ ቃል መሠረት ሕይወቴን አድስልኝ።


አምላክ ሆይ! እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድን!


እኔ በበኩሌ ነቀፋ የሌለበት ሕይወት እኖራለሁ፤ ምሕረትን አድርግልኝ፤ አድነኝም!


ጋሻና ጥሩር ያዝ፤ መጥተህም እርዳኝ።