መዝሙር 44:25 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም25 መሬት እስክንነካ ድረስ አጐንብሰናል፤ በምድር ላይም ተዘርረናል። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም25 ነፍሳችን ዐፈር ውስጥ ሰጥማለች፤ ሆዳችንም ከምድር ጋራ ተጣብቋል። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)25 ለምንስ ፊትህን ትሰውራለህ? መከራችንንና ጭንቃችንን ለምን ትረሳለህ? Ver Capítulo |