Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




መዝሙር 44:26 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!

Ver Capítulo Copiar




መዝሙር 44:26
5 Referencias Cruzadas  

አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።


ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።


እኔ ግን በቅንነት ሄጃለሁ፥ አድነኝ ማረኝም።


ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios