26 ነፍሳችን በመሬት ላይ ተጐሳቁላለችና፥ ሆዳችንም ከምድር ጋር ተጣብቃለችና።
26 ተነሥና እርዳን! ስለ ምሕረትህ ስትል ተቤዠን።
26 ተነሥ እኛን ለመርዳት ና! ስለ ዘለዓለማዊው ፍቅርህም ተቤዠን!
አቤቱ፥ እስራኤልን ከመከራው ሁሉ አድነው።
ጥሩርና ጋሻ ያዝ፥ እኔንም ለመርዳት ተነሥ።
እኔ ግን በቅንነት ሄጃለሁ፥ አድነኝ ማረኝም።
ነፍሴ ወደ አፈር ተጠጋች፥ እንደ ቃልህ ሕያው አድርገኝ።