ከፉኖን ተነሥተው በመጓዝ በኦቦት ሰፈሩ።
ከፋኖን ተነሥተው በአቦት ሰፈሩ።
ከፋኖንም ተጉዘው በአቦት ሰፈሩ።
ከፌኖም ተጕዘው በአቦት ሰፈሩ።
ከፋኖንም ተጕዘው በአቦት ሰፈሩ።
እስራኤላውያን ጒዞአቸውን ቀጥለው በኦቦት ሰፈሩ፤
ያንንም ስፍራ ከለቀቁ በኋላ ከሞአባውያን ግዛት በስተ ምሥራቅ ባለው በረሓ ውስጥ በተለይ “ዐባሪም” ተብሎ በሚጠራው ቦታ ሰፈሩ።
ከጸልሞና ተነሥተው በመጓዝ በፉኖን ሰፈሩ።
ከኦቦት ተነሥተው በመጓዝ፥ በሞአብ ዳርቻ ባለው በዓባሪም ሰፈሩ።