La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኤሊምም ተጉዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኤ​ሊ​ምም ተጕ​ዘው በኤ​ር​ትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኤሊምም ተጕዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:10
4 Referencias Cruzadas  

መላው የእስራኤል ማኅበር ከግብጽ በወጡ በሁለተኛው ወር፥ በዐሥራ አምስተኛው ቀን፥ ከኤሊም ተነሥተው በሲና እና በኤሊም መካከል ወዳለው “ሲን” ተብሎ ወደሚጠራው ምድረ በዳ መጡ።


መላው የእስራኤል ሕዝብ በእግዚአብሔር ትእዛዝ ከቦታ ወደ ቦታ በመዘዋወር “ሲን” ተብሎ የሚጠራውን ምድረ በዳ ትተው በረፊዲም ሰፈሩ፤ ነገር ግን በዚያ የሚጠጣ ውሃ አልነበረም።


ከቀይ ባሕር ተነሥተው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ፤


ከዚያም ተነሥተው ዐሥራ ሁለት የውሃ ምንጮችና ሰባ የተምር ዛፎች ወደሚገኙባት ወደ ኤሊም ሄደው በዚያ ሰፈሩ።