ሴት ልጅም ከሌለው ወንድሞቹ ንብረቱን ይውረሱ፤
ሴት ልጅ ከሌለችው ደግሞ ውርሱን ለወንድሞቹ ስጡ።
ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ትሰጣላችሁ፤
ሴት ልጅም ባትኖረው፥ ርስቱን ለወንድሞቹ ትሰጣላችሁ፤
ሴት ልጅም ባትኖረው ርስቱን ለወንድሞቹ ስጡ፤
ወንድሞችም ከሌሉት የአባቱ ወንድሞች ይውረሱ፤
ወንድ ልጅ ሳይወልድ የሚሞት ሰው ቢኖር ሴት ልጁ ንብረቱን መውረስ እንደሚገባት ለእስራኤል ሕዝብ አስታውቅ።