La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 27:10 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ወንድሞችም ከሌሉት የአባቱ ወንድሞች ይውረሱ፤

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ወንድሞች ከሌሉትም ውርሱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ትሰጣላችሁ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወን​ድ​ሞ​ችም ባይ​ኖ​ሩት፥ ርስ​ቱን ለአ​ባቱ ወን​ድ​ሞች ትሰ​ጣ​ላ​ችሁ፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ወንድሞችም ባይኖሩት ርስቱን ለአባቱ ወንድሞች ስጡ፤

Ver Capítulo



ዘኍል 27:10
2 Referencias Cruzadas  

ወንድሞችም ሆኑ አጐቶች ከሌሉት የቅርብ ዘመዱ የሆነ ሰው ንብረቱን ወርሶ ሊጠቀምበት ይችላል፤ እኔ እግዚአብሔር ባዘዝኩህ መሠረት የእስራኤል ሕዝብ ይህን ሕግና ሥርዓት ቋሚ መመሪያ አድርገው ይጠብቁት።”


ሴት ልጅም ከሌለው ወንድሞቹ ንብረቱን ይውረሱ፤