ዘኍል 13:9 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም ከብንያም ነገድ፣ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) ከብንያም ነገድ የራፋ ልጅ ፈልጢ፤ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) ከብንያም ነገድ የራፉ ልጅ ፈልጢ፤ ከዛብሎን ነገድ የሰዲ ልጅ ጉዲኤል፤ |
ቈራጥነትና ድፍረት ይኑራችሁ፤ ከእነርሱም የተነሣ ከቶ አትፍሩ፤ አትደንግጡም፤ ራሱ አምላካችሁ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ነው፤ አይጥላችሁም፤ አይተዋችሁም።”