La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ማቴዎስ 27:28 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ልብሱን ገፍፈው ቀይ ልብስ አጠለቁለት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ካባ አለበሱት፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፤

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ልብሱንም ገፈው ቀይ ልብስ አለበሱት፥

Ver Capítulo



ማቴዎስ 27:28
4 Referencias Cruzadas  

ቀይ ልብስም አለበሱት፤ የእሾኽ አክሊልም ጐንጒነው በራሱ ላይ ደፉበትና፤


ሄሮድስም ከጭፍሮቹ ጋር ሆኖ በንቀት አፌዘበት፤ ጌጠኛ ልብስ አልብሶም ወደ ጲላጦስ መልሶ ላከው።


ከዚህ በኋላ መልአኩ በመንፈስ ወደ በረሓ ወሰደኝ፤ በሁለንተናው የስድብ ስሞች በተጻፉት፥ ሰባት ራሶችና ዐሥር ቀንዶች ባሉት በቀይ አውሬ ላይ የተቀመጠች አንዲት ሴት አየሁ።