እንዲሁም ሐልሑል፥ ቤትጹር፥ ጌዶር፥
ሐልሑል፣ ቤትጹር፣ ጌዶር፣
ሐልሑል፥ ቤትጹር፥ ጌዶር፥
አሌዋ፥ ቤተሱር፥ ጌዶር፤
ሐልሑል፥ ቤትጹር፥ ጌዶር፥ ማዕራት፥ ቤትዓኖት፥ ኤልትቆን፥ ስድስት ከተሞችና መንደሮቻቸው።
ሻማይም ማዖንን ወለደ፤ ማዖንም ቤትጹርን ወለደ።
እስከ ገራር ድረስ ተሠራጩ፤ በሸለቆው በስተ ምሥራቅ በኩል ከተማይቱ በምትገኝበት ስፍራም በጎቻቸውን ያሰማሩ ነበር፤
ቤትጹር፥ ሶኮ፥ ዐዱላም፥
ቃይን፥ ጊብዓና ቲምና ተብለው የሚጠሩ በድምሩ ዐሥር ከተሞች ሲሆኑ በዙሪያቸው ያሉትን ትናንሽ ከተሞችን ያጠቃልላሉ።
ማዕራት፥ ቤትዓኖትና ኤልትቆን ተብለው የሚጠሩ በድምሩ ስድስት ከተሞች ሲሆኑ፥ በዙሪያቸው ያሉትን መንደሮች ያጠቃልላሉ።