ኢያሱ 12:19 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም ማዶን፥ ሐጾር፥ አዲሱ መደበኛ ትርጒም የማዶን ንጉሥ፣ አንድ የአሦር ንጉሥ፣ አንድ መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ) የማዶን ንጉሥ፥ የአሦር ንጉሥ፥ የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ) የአፌጠቀሰሩት ንጉሥ፥ የአሶር ንጉሥ፥ መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት) የለሸሮን ንጉሥ፥ የማዶን ንጉሥ፥ |
ስለዚህም እግዚአብሔር እስራኤላውያንን በሐጾር ከተማ ይኖር ለነበረው ለከነዓናዊው ንጉሥ ለያቢን አሳልፎ ሰጣቸው፤ የሠራዊቱም አለቃ የአሕዛብ ይዞታ በሆነችው በሐሮሼት ከተማ ይኖር የነበረው ሲሣራ ነበር።