La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ጥበብ 16:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ለሕዝብህ ያደረግኸው ግን እንደምን የተለየ ነው የመላእክትን ምግብ ሰጠኻቸው፤ ሁሉንም የሚያስደስት፥ ጣዕሙም ለሁሉም የሚስማማውን የሰማይ መና ያለመሰልቸት አቀረብክላቸው።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ስለ ፍሬ​ውም ፋንታ የመ​ላ​እ​ክ​ትን ምግብ ለሕ​ዝ​ብህ መገ​ብ​ኻ​ቸው፥ ያለ ድካም የተ​ዘ​ጋጀ፥ ጣዕ​ሙም ከሚ​ጣ​ፍ​ጠው ሁሉ የሚ​በ​ልጥ፥ ጣዕ​ም​ንም ሁሉ የሚ​ያ​ስ​ንቅ ኅብ​ስ​ትን ከሰ​ማይ ላክ​ህ​ላ​ቸው።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ጥበብ 16:20
0 Referencias Cruzadas