La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 128:4 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

እነሆ፥ ጌታን የሚፈራ ሰው እንዲህ ይባረካል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

እነሆ፤ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው፣ እንዲህ ይባረካል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

እግዚአብሔርን የሚፈራ እንደዚህ የተባረከ ይሆናል።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ጻድቅ ነው፤ የኃ​ጥ​ኣ​ንን አን​ገ​ታ​ቸ​ውን ቈረጠ።

Ver Capítulo



መዝሙር 128:4
2 Referencias Cruzadas  

ጌታን የሚፈሩትን፥ ትንንሾችንና ትልልቆችን ይባርካል።


የጌታ እግዚአብሔርን ቃል ብትታዘዝ፥ እነዚህ በረከቶች ሁሉ ይደርሱሃል፤ አይለዩህምም።