La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መዝሙር 124:5 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

በዚያን ጊዜ የጐርፍ ውኃ በነፍሳችን ላይ ባለፈ ነበር።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ደራሽ ውሃም ጠራርጎ በወሰደን ነበር።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ብርቱ ማዕበልም ባሰጠመን ነበር።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ወደ ጠማ​ማ​ነት የሚ​መ​ለ​ሱ​ትን ግን ዐመ​ፃን ከሚ​ሠ​ሩት ጋር እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ይወ​ስ​ዳ​ቸ​ዋል። ሰላም በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ ይሁን።

Ver Capítulo



መዝሙር 124:5
3 Referencias Cruzadas  

እስከዚህ ድረስ ድረሺ፥ አትለፊ፥ በዚህም ለትዕቢተኛው ማዕበልሽ ገደብ ይሁን አልሁ።


በውኑ እኔን አትፈሩምን? ይላል ጌታ፤ ከፊቴስ አትደነግጡምን? አልፎት እንዳይሻገር አሸዋን በዘለዓለም ትእዛዝ ለባሕር ድንበር አድርጌአለሁ፤ ሞገዱም ቢናወጥ አያሸንፍም፥ ቢጮኽም አያልፈውም።