መዝሙር 124:5 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)5 ወደ ጠማማነት የሚመለሱትን ግን ዐመፃን ከሚሠሩት ጋር እግዚአብሔር ይወስዳቸዋል። ሰላም በእስራኤል ላይ ይሁን። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም5 ደራሽ ውሃም ጠራርጎ በወሰደን ነበር። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)5 በዚያን ጊዜ የጐርፍ ውኃ በነፍሳችን ላይ ባለፈ ነበር። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም5 ብርቱ ማዕበልም ባሰጠመን ነበር።” Ver Capítulo |