ከፋኖንም ተጉዘው በአቦት ሰፈሩ።
ከፋኖን ተነሥተው በአቦት ሰፈሩ።
ከፉኖን ተነሥተው በመጓዝ በኦቦት ሰፈሩ።
ከፌኖም ተጕዘው በአቦት ሰፈሩ።
ከፋኖንም ተጕዘው በአቦት ሰፈሩ።
የእስራኤልም ልጆች ተጓዙ፥ በኦቦትም ሰፈሩ።
ከኦቦትም ተጉዘው በሞዓብ ፊት ለፊት ባለችው ምድረ በዳ፥ በፀሐይ መውጫ በኩል፥ በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።
ከሴልሞናም ተጉዘው በፉኖን ሰፈሩ።
ከአቦትም ተጉዘው በሞዓብ ዳርቻ ባለው በዒዬዓባሪም ሰፈሩ።