ከልብናም ተጉዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብና ተነሥተው በሪሳ ሰፈሩ።
ከሊብና ተነሥተው በመጓዝ በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብናም ተጕዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከልብናም ተጕዘው በሪሳ ሰፈሩ።
ከሬሞን ዘፋሬስም ተጉዘው በልብና ሰፈሩ።
ከሪሳም ተጉዘው በቀሄላታ ሰፈሩ።
በዮርዳኖስ ማዶ በምድረ በዳ፥ በዓረባ ትይዩ በሆነው ሱፍ ፊት ለፊት፥ በፋራን እና በጦፌልም፥ በላባንም በሐጼሮትም በዲዛሃብም መካከል ሳሉ፥ ሙሴ ለእስራኤል ሁሉ የነገራቸው ቃል ይህ ነው።