ከሪትማም ተጉዘው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።
ከሪትማ ተነሥተው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።
ከሪትማ ተነሥተው በመጓዝ በሪሞንፔሬዝ ሰፈሩ።
ከራታማም ተጕዘው በሬሞት ዘፋሬስ ሰፈሩ።
ከሪትማም ተጕዘው በሬሞን ዘፋሬስ ሰፈሩ።
ከሐጼሮትም ተጉዘው በሪትማ ሰፈሩ።
ከሬሞን ዘፋሬስም ተጉዘው በልብና ሰፈሩ።
ዐይን፥ ሪሞን፥ ዔቴር፥ ዓሻን፤ አራት ከተሞችና መንደሮቻቸው፤