La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘኍል 33:10 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ከኤሊምም ተጉዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ከኤሊም ተነሥተው በቀይ ባሕር አጠገብ ሰፈሩ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ከኤ​ሊ​ምም ተጕ​ዘው በኤ​ር​ትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ከኤሊምም ተጕዘው በኤርትራ ባሕር ዳር ሰፈሩ።

Ver Capítulo



ዘኍል 33:10
4 Referencias Cruzadas  

ከኤሊምም ተነሱ፥ የእስራኤልም ልጆች ማኅበር ሁሉ ከግብጽ ምድር ከወጡ በኋላ በሁለተኛው ወር፥ በዓሥራ አምስተኛው ቀን በኤሊምና በሲና መካከል ወዳለችው ወደ ሲን ምድረ በዳ መጡ።


የእስራኤል ልጆች ማኅበር ሁሉ ጌታ እንዳዘዘ ሊጓዙ ከሲን ምድረ በዳ ተነሡ፥ በረፊዲምም ሰፈሩ፤ ሕዝቡ የሚጠጡት ውኃ አልነበረም።


ከኤርትራም ባሕር ተጉዘው በሲን ምድረ በዳ ሰፈሩ።


ከማራም ተጉዘው ወደ ኤሊም መጡ፤ በኤሊምም ዐሥራ ሁለት የውኃ ምንጮች ሰባ ዘንባቦችም ነበሩ፤ በዚያም ሰፈሩ።