የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
የማክማስ ሰዎች 122
የማኬማስ ሰዎች መቶ ሃያ ሁለት።
የማክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።
የራማና የጌባዕ ሰዎች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።
የቤቴኤልና የዓይ ሰዎች፥ መቶ ሃያ ሦስት።
ወደ ዐያት ይገባሉ፤ በሚግሮን ያልፋሉ፤ ጓዛቸውንም በማክማስ ያከማቻሉ።
በዚያን ጊዜ አንድ የፍልስጥኤማውያን የጦር ምድብ የሚክማስን መተላለፊያ ለመቆጣጠር ወጣ።
ፍልስጥኤማውያን ሠላሳ ሺህ ሠረገሎች፥ ስድስት ሺህ ፈረሰኞች ቁጥሩ እንደ ባሕር አሸዋ የበዛ ሠራዊት ይዘው እስራኤልን ለመውጋት ተሰበሰቡ፤ ወጥተውም ከቤትአዌን በስተ ምሥራቅ ባለችው በማክማስ ሰፈሩ።