Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ነህምያ 7:32 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

32 የቤቴኤልና የዓይ ሰዎች፥ መቶ ሃያ ሦስት።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

32 የቤቴልና የጋይ ሰዎች 123

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

32 የቤ​ቴ​ልና የጋይ ሰዎች መቶ ሃያ ሦስት።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

32 የቤቴልና የጋይ ሰዎች፥ መቶ ሃያ ሦስት።

Ver Capítulo Copiar




ነህምያ 7:32
6 Referencias Cruzadas  

የቤት-ኤልና የዐይ ሰዎች፥ ሁለት መቶ ሀያ ሦስት።


በጋይና በቤቴልም ውስጥ እስራኤልን ለማሳደድ ያልወጣ ሰው አልነበረም፤ ከተማይቱንም ከፍተው ተዉ፥ እስራኤልንም አሳደዱት።


ኢያሱም ሰደዳቸው፤ ወደሚደበቁበትም ስፍራ ሄዱ፥ በጋይና በቤቴል መካከልም በጋይ በምዕራብ በኩል ተቀመጡ፤ ኢያሱ ግን በዚያች ሌሊት በሕዝቡ መካከል አደረ።


የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።


የሌላኛው ነቦ ሰዎች፥ አምሳ ሁለት።


የብንያምም ልጆች ከጋባዕ ጀምሮ በሚክማስ፥ ዓያ፥ ቤትኤልና በመንደሮችዋ፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios