የራማና የጌባዕ ሰዎች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።
የራማና የጌባዕ ሰዎች 621
የሐራማና የገቢኣ ሰዎች ስድስት መቶ ሃያ አንድ።
የራማና የጌባ ሰዎች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።
የራማና የጋባዕ ልጆች፥ ስድስት መቶ ሀያ አንድ።
የብንያምም ልጆች ከጋባዕ ጀምሮ በሚክማስ፥ ዓያ፥ ቤትኤልና በመንደሮችዋ፥
መዘምራኑም በኢየሩሳሌም ዙሪያ መንደሮች ሠርተው ነበርና ከቤትጌልገላም፥ ከጌባና ከዓዝሞት እርሻዎች ተሰበሰቡ።
የቂርያትይዓሪም፥ የከፊራና የብኤሮት ሰዎች፥ ሰባት መቶ አርባ ሦስት።
የሚክማስ ሰዎች፥ መቶ ሀያ ሁለት።