አዛርያ፥ ዕዝራ፥ ምሹላም፥
የተከተሏቸውም ከዓዛርያስ፣ ከዕዝራ፣ ከሜሱላም፣
ዐዛርያ፥ ዕዝራ፥ መሹላም፥ ይሁዳ፥ ብንያም፥ ሸማዕያና ኤርምያስ ተብለው የሚጠሩት ካህናትም በሰልፍ አለፉ፤ ቀጥሎም እምቢልታ የሚነፉ ጥቂት ካህናትና እንዲሁም ዘካርያስ የዮናታን ልጅ የሸማዕያ ልጅ፥ የማታንያ ልጅ፥ የሚክያን ልጅ፥ የዛኩር ልጅ የአሳፍ ልጅ አለፉ።
ዓዛርያ፥ ዕዝራ፥ ሜሱላም፥
ዓዛርያስ፥ ዕዝራ፥
የዐሣሄል ልጅ ዮናታንና የቲቅዋ ልጅ ያሕዝያ ብቻ ይህን ነገር ተቃወሙ፤ ምሹላምና ሌዋዊውም ሻብታይ ደገፏቸው።
ከእነርሱም በኋላ ሆሻዕያና የይሁዳ መሪዎች እኩሌታ ሄዱ፥
ይሁዳ፥ ብንያም፥ ሸማዕያና ኤርምያስ፥