ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል።
“ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል።
“ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤
ሰውን የገደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገደል።
ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።
ከዚያም ዳዊት ለናታን፥ “ጌታን በድያለሁ” አለው። ናታንም እንዲህ አለው፥ “ጌታ ኃጢአትህን አስወግዶልሃል። አንተ አትሞትም፤
እነርሱም እርሷን አፈፍ አድርገው በመያዝ ወደ ቤተ መንግሥት ወሰዱአት፤ እዚያም የፈረስ መግቢያ ቅጽር በር ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ገደሉአት።
“አትግደል።
እንስሳንም የሚገድል በካሣ ይተካ፤ ሰውን ግን የሚገድል ይገደል።
“ማንኛውም ሰው ሌላውን ሰው በብረት መሣርያ እስኪሞት ድረስ ቢመታው ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል።
“‘በድብቅ ባልንጀራውን የሚገድል የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።
“ ‘አትግደል።