La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 24:17 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

“ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

“ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሰውን የገ​ደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገ​ደል።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 24:17
11 Referencias Cruzadas  

ከዚያም ዳዊት ለናታን፥ “ጌታን በድያለሁ” አለው። ናታንም እንዲህ አለው፥ “ጌታ ኃጢአትህን አስወግዶልሃል። አንተ አትሞትም፤


እነርሱም እርሷን አፈፍ አድርገው በመያዝ ወደ ቤተ መንግሥት ወሰዱአት፤ እዚያም የፈረስ መግቢያ ቅጽር በር ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ገደሉአት።


እንስሳንም የሚገድል በካሣ ይተካ፤ ሰውን ግን የሚገድል ይገደል።


“ማንኛውም ሰው ሌላውን ሰው በብረት መሣርያ እስኪሞት ድረስ ቢመታው ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ፈጽሞ ይገደል።


“‘በድብቅ ባልንጀራውን የሚገድል የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ፥ ‘አሜን!’ ይበል።


“ ‘አትግደል።