Biblia Todo Logo
La Biblia Online

- Anuncios -




ዘሌዋውያን 24:17 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

17 “ሰውን የሚገድል ማንም ሰው በሞት ይቀጣ፤

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

17 “ ‘ሰውን ደብድቦ የገደለ ይገደል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

17 ማናቸውንም ሰው መትቶ የሚገድል ፈጽሞ ይገደል።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

17 ሰውን የገ​ደለ ሰው ሁሉ ፈጽሞ ይገ​ደል።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

17 ሰውንም እስኪሞት ድረስ የሚመታ ፈጽሞ ይገደል።

Ver Capítulo Copiar




ዘሌዋውያን 24:17
11 Referencias Cruzadas  

“ ‘በሽምቅ ሰውን መትቶ የሚገድል ሁሉ የተረገመ ይሁን!’ “ሕዝቡም ሁሉ ‘አሜን!’ ይበሉ።


እንስሳ የሚገድል ምትኩን ይክፈል፤ ሰውን የሚገድል ግን በሞት ይቀጣ።


“አንድ ሰው ሌላውን ሰው በብረት መሣሪያ እስኪሞት ድረስ ቢመታው ያ ሰው ነፍሰ ገዳይ ነው፤ ነፍሰ ገዳዩም ይገደል።


“ ‘አትግደል፤


ዳዊትም “ኃጢአት በመሥራት እግዚአብሔርን አሳዝኛለሁ” አለ። ናታንም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “እግዚአብሔር ይቅር ስላለህ አትሞትም፤


እነርሱም እርስዋን አፈፍ አድርገው በመያዝ ወደ ቤተ መንግሥት ወሰዱአት፤ እዚያም የፈረስ መግቢያ ቅጽር በር ተብሎ በሚጠራው ስፍራ ገደሉአት።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios