La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ዘሌዋውያን 10:20 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ መልሱ አረካው።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ በተሰጠው መልስ ተደሰተ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ሙሴም ሰማ፤ ደስም አለው።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

Ver Capítulo



ዘሌዋውያን 10:20
6 Referencias Cruzadas  

አሮንም ሙሴን፦ “እነሆ፥ ዛሬ የኃጢአታቸውን መሥዋዕትና የሚቃጠለውን መሥዋዕታቸውን በጌታ ፊት አቀረቡ፤ ሆኖም ይህ ሁሉ ነገር በእኔ ላይ ደረሰብኝ፤ ዛሬስ የኃጢአት መሥዋዕት ብበላ ኖሮ በጌታ ፊት መልካም ይሆን ነበርን?” አለው።


ጌታም ሙሴንና አሮንን እንዲህ ብሎ ተናገራቸው፦


ፍርድን ወደ ድል እስኪያመጣ ድረስ፥ የተቀጠቀጠ ሸምበቆን አይሰብርም፤ የሚጤስን የጧፍ ክር አያጠፋም።