Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ዘሌዋውያን 10:20 - አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

20 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ በተሰጠው መልስ ተደሰተ።

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

20 ሙሴም ይህን በሰማ ጊዜ መልሱ አረካው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

20 ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

20 ሙሴም ሰማ፤ ደስም አለው።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

20 ሙሴም ሰማ በፊቱም መልካም ሆነ።

Ver Capítulo Copiar




ዘሌዋውያን 10:20
6 Referencias Cruzadas  

አሮንም “ስለ ኃጢአት ስርየት የቀረበውን መሥዋዕት ዛሬ በልቼው ቢሆን ኖሮ ለካ እግዚአብሔርን ደስ ያሰኝ ኖሮአልን? እነሆ ሕዝቡ ዛሬ ስለ ኃጢአት ስርየት የሚቀርበውን መሥዋዕትና የሚቃጠለውንም መሥዋዕት አምጥተዋል፤ ነገር ግን እነዚህ እንደዚህ ያሉ ነገሮች በእኔ ላይ ደረሱ” ሲል መለሰ፤


እግዚአብሔር ለሙሴና ለአሮን እንዲህ አላቸው፤


የተቀጠቀጠ ሸንበቆ እንኳ አይሰብርም፤ የሚጤሰውንም የጥዋፍ ክር አያጠፋም፤ ይህንንም የሚያደርገው፥ ቅን ፍርድ ድል እስኪነሣ ድረስ ነው።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos