La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




ሰቈቃወ 3:12 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

Ver Capítulo

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻዎቹም ዒላማ አደረገኝ።

Ver Capítulo

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

ቀስቱን ገትሮ ለፍላጾች ዒላማ አደረገኝ።

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

ቀስ​ቱን ገተረ፤ ለፍ​ላ​ጻ​ውም እንደ ዒላማ አደ​ረ​ገኝ።

Ver Capítulo

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

Ver Capítulo



ሰቈቃወ 3:12
6 Referencias Cruzadas  

ሁሉን የሚችል የአምላክ ፍላጻ በሥጋዬ ውስጥ ነው፥ መርዙንም ነፍሴ ትጠጣለች፥ የእግዚአብሔር ሽብሮች በኔ ላይ ተሰልፈዋል።


ሰውን የምትጠብቅ ሆይ፥ በድዬስ እንደሆነ ምን ላድርግልህ? ስለምን እኔን ዒላማ አደረግኸኝ? ስለምን እኔ ሸክም ሆንሁብህ?


አቤቱ፥ በቁጣህ አትቅሠፈኝ፥ በመዓትህም አትገሥጸኝ።


ዳሌጥ። ቀስቱን እንደ ጠላት ገተረ፥ እንደ አስጨናቂ ቀኝ እጁን አጸና፥ ለዓይንም የሚያምረውን ሁሉ ገደለ፥ በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን መዓቱን እንደ እሳት አፈሰሰ።