ሰቈቃወ 3:12 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)12 ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻውም እንደ ዒላማ አደረገኝ። Ver Capítuloአዲሱ መደበኛ ትርጒም12 ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻዎቹም ዒላማ አደረገኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ። Ver Capítuloአማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም12 ቀስቱን ገትሮ ለፍላጾች ዒላማ አደረገኝ። Ver Capítuloመጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ። Ver Capítulo |