Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




ሰቈቃወ 3:12 - አዲሱ መደበኛ ትርጒም

12 ቀስቱን ገተረ፤ ለፍላጻዎቹም ዒላማ አደረገኝ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

Ver Capítulo Copiar

አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም

12 ቀስቱን ገትሮ ለፍላጾች ዒላማ አደረገኝ።

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

12 ቀስ​ቱን ገተረ፤ ለፍ​ላ​ጻ​ውም እንደ ዒላማ አደ​ረ​ገኝ።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

12 ቀስቱን ገተረ ለፍላጻውም እንደ ጊጤ አደረገኝ።

Ver Capítulo Copiar




ሰቈቃወ 3:12
6 Referencias Cruzadas  

ሁሉን ቻይ አምላክ ፍላጻ በውስጤ ነው፤ መንፈሴም መርዙን ትጠጣለች፤ የእግዚአብሔር ማስደንገጥ ተሰልፎብኛል።


ሰውን የምትከታተል ሆይ፤ ኀጢአት ብሠራ፣ አንተን ምን አደርግሃለሁ? ለምን ዒላማህ አደረግኸኝ? ለምንስ ሸክም ሆንሁብህ?


ፍላጻዎችህ ወግተውኛልና፤ እጅህም ተጭናኛለች።


እንደ ጠላት ቀስቱን ገተረ፤ ቀኝ እጁ ተዘጋጅታለች፤ ለዐይን ደስ የሚያሰኙትን ሁሉ፤ እንደ ጠላት ዐረዳቸው፤ በጽዮን ሴት ልጅ ድንኳን ላይ፣ ቍጣውን እንደ እሳት አፈሰሰ።


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos