La Biblia Online

Anuncios


Toda la Biblia A.T. N.T.




መጽሐፈ ዮዲት 11:7 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

የምድር ሁሉ ንጉሥ፥ ሕያው ፍጥረትን ሁሉ እንድታቀና በላከህ ናቡከደነፆርና በኃይሉ እምላለሁ፤ በአንተ በኩል ሰዎች ብቻ የሚገዙለት አይደሉም፤ ነገር ግን የዱር አራዊትና ከብቶች፥ በሰማይ የሚበሩ ወፎችም በኃይልህ ከናቡከደነፆርና ከቤቱ በታች ይገዙለታል እንጂ።”

Ver Capítulo

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

የም​ድር ሁሉ ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር በሕ​ይ​ወት ይኑር! ፍጥ​ረ​ቱን ሁሉ ታቀና ዘንድ አን​ተን የላከ ኀይሉ ይኑር። በም​ድረ በዳ የሚ​ኖሩ አው​ሬ​ዎ​ችና እን​ስሳ፥ በሰ​ማይ የሚ​በሩ ወፎ​ችም በኀ​ይ​ልህ ከና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርና ከቤቱ በታች ይኖ​ራሉ እንጂ በዘ​መ​ንህ ሰዎች ብቻ የሚ​ገ​ዙ​ለት አይ​ደ​ለም።

Ver Capítulo



መጽሐፈ ዮዲት 11:7
0 Referencias Cruzadas