Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




Este libro no es inspirado por Dios y no forma parte del canon cristiano ni del Tanaj judío. Se muestra solo con fines históricos y de estudio. Ver explicación completa

መጽሐፈ ዮዲት 11:7 - የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

7 የም​ድር ሁሉ ንጉሥ ናቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር በሕ​ይ​ወት ይኑር! ፍጥ​ረ​ቱን ሁሉ ታቀና ዘንድ አን​ተን የላከ ኀይሉ ይኑር። በም​ድረ በዳ የሚ​ኖሩ አው​ሬ​ዎ​ችና እን​ስሳ፥ በሰ​ማይ የሚ​በሩ ወፎ​ችም በኀ​ይ​ልህ ከና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆ​ርና ከቤቱ በታች ይኖ​ራሉ እንጂ በዘ​መ​ንህ ሰዎች ብቻ የሚ​ገ​ዙ​ለት አይ​ደ​ለም።

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

7 የምድር ሁሉ ንጉሥ፥ ሕያው ፍጥረትን ሁሉ እንድታቀና በላከህ ናቡከደነፆርና በኃይሉ እምላለሁ፤ በአንተ በኩል ሰዎች ብቻ የሚገዙለት አይደሉም፤ ነገር ግን የዱር አራዊትና ከብቶች፥ በሰማይ የሚበሩ ወፎችም በኃይልህ ከናቡከደነፆርና ከቤቱ በታች ይገዙለታል እንጂ።”

Ver Capítulo Copiar




መጽሐፈ ዮዲት 11:7
0 Referencias Cruzadas  

Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos