ሖሎንንና መሰማሪያዋን፥ ዳቤርንና መሰማሪያዋን፥
ሖሎንን፣ ዳቤርን፣
ሖሎን ከግጦሽ መሬትዋ ጋር፥ ደቢር፥ ከግጦሽ መሬትዋ ጋር
ሄሎንንና መሰማርያዋን፥ ዳቤርንና መሰማርያዋን፥
ሖሎንንና መሰምርያዋን፥ ዳቤርንና መሰምርያዋን፥
ሖሎንና መሰማሪያዋ፥ ዳቤርና መሰማሪያዋ፥
ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመለሱ፥ እርሷንም ወጉአት፥
የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥
ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥
ጎሶም፥ ሖሎን፥ ጊሎ፤ ዐሥራ አንድ ከተሞችና መንደሮቻቸው።
በከነዓን ምድር ባለችው በሴሎ እንዲህ ብለው ተናገሩአቸው፦ “ጌታ በሙሴ አማካይነት የምንቀመጥባቸውን ከተሞችና ለከብቶቻችን መሰማሪያቸውን እንዲሰጠን አዝዞአል።”