Biblia Todo Logo
La Biblia Online
- Anuncios -




1 ዜና መዋዕል 6:58 - መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)

58 ሖሎንና መሰማሪያዋ፥ ዳቤርና መሰማሪያዋ፥

Ver Capítulo Copiar

አዲሱ መደበኛ ትርጒም

58 ሖሎንን፣ ዳቤርን፣

Ver Capítulo Copiar

የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)

58 የኢ​ያ​ቴ​ርን ከተ​ማና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን፥ ዳቤ​ር​ንና መሰ​ማ​ሪ​ያ​ዋን፤

Ver Capítulo Copiar

መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)

58 ሖሎንንና መሰማርያዋን፥ ዳቤርንና መሰማርያዋን፥

Ver Capítulo Copiar




1 ዜና መዋዕል 6:58
9 Referencias Cruzadas  

ለአሮንም ልጆች እነዚህን የመማፀኛ ከተሞች ሰጡ፤ እርሱም፦ ኬብሮን፥ ልብናና መሰማሪያዋ፥ ደግሞ የቲር፥ ኤሽትሞዓና መሰማሪያዋ፥


ዓሳንና መሰማሪያዋ፥ ቤት-ሳሚስና መሰማሪያዋ ናቸው፤


ስለዚህም የኢየሩሳሌም ንጉሥ አዶኒጼዴቅ ወደ ኬብሮን ንጉሥ ወደ ሆሃም፥ ወደ የርሙት ንጉሥም ወደ ጲርአም፥ ወደ ለኪሶ ንጉሥም ወደ ያፊዓ፥ ወደ ዔግሎም ንጉሥም ወደ ዳቤር እንዲህ ብሎ ላከ፦


ኢያሱም ከእርሱም ጋር እስራኤል ሁሉ ወደ ዳቤር ተመለሱ፥ እርሷንም ወጉአት፥


የዳቤር ንጉሥ፥ የጌድር ንጉሥ፥


ደና፥ ዳቤር የምትባለው ቂርያትሰና፥


ጎሶም፥ ሖሎን፥ ጊሎ፤ ዐሥራ አንድ ከተሞችና መንደሮቻቸው።


ሬሜትን፥ ዐይን-ጋኒምን፥ ዐይን-ሐዳን፥ ቤት-ጳጼጽን ነበረ፤


ሖሎንንና መሰማሪያዋን፥ ዳቤርንና መሰማሪያዋን፥


Síguenos en:

Anuncios


Anuncios


¡Síguenos en WhatsApp! Síguenos